Tuesday, October 24, 2006

ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ የጉዞ ወኪሎች ታሪክ በቀን 24 በሳምነት 7 ቀን ክፍት የሆነ የጉዞ ወኪል፡፡
ለመሆኑ የቦ ምንድን ነው?
እንሆ ዛሬ የየቦን ስም ይዘን ትርጉሙን ሳንነግራችሁ ወደ አስር አመት ሊጠጋን ነው፡፡ በነዚሁ አመታት ውስጥ ስለ የቦ ያልደረሰን ጥያቄ የለም፡፡ በሪድዮ፣ በቴሌዥን በጋዜጣ፣ ሰወች በአካል መጥተው፣ በኢሜል እና በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ሰለየቦ ትርጉም የተጠየቅን ሲሆን፣ የሚገርመው ብዛት ያላቸው ቋንቋች ለየቦ ትርጉም አላቸው፡፡ ከነዚህም ውስጥ የቦ ማለት ጦር፣ ሀይለኛ ውሻ፣ መደሰት እና የመሳሰሉ ለየቦ የተሰጡ ትርጎሞች ናቸው፡፡
ዋናው እና ለእኛ የቦ ለማለት ያስቻለን ስም ግን የመጣው አያት ቅድማያቶቻችን ተወልደው አድገው የተወሰነው ዘር ደግሞ እስከ አሁን ከሚኖርበት ከተቀደሰው እና ከተባረከው የገጠር መንደር የተወሰደ ነው፡፡ የቦ ወይም የቦ ማርያም የሚገኘው በጎጃም ክፍለ ሀገር በደብረማርቆስ አውራጃ ከደብረ ማርቆስ ከተማ በእግር በግምት ወደ ሁለት ሰዓት ከሚወስድ የገጠር ቦታ ላይ ነው፡፡
የቦ ማለት በምድር ላይ ያለ ገነት ማለት ነው፡፡እስከ አሁን ድረስ የሚታየኝ የሰው የዋህነት፣ የእንግዳ አክባሪነት፣ እና ትሁትነት ነው፡፡ የቦ እንደሌላው የኢትዮጵያ ገበሬ ዝናብ ጠብቆ የሚያመርት ሳይሆን በመስኖ እየተጠቀመ አመቱ ሙሉ ለምለም የሆነ ቦታ ነው፡፡ ትርንጎ፣ ሎሚ፣ ቡና፣ ሾላ፣ አሽቃሞ፣ ኮሽም፣ ቃሪያ፣ ቲማቲም፣ በሶ ብላ(ዝቃ ቅቤ)፣ ጠጀ ሳር፣ ፊላ፣ ቄጠማ፣ ባኅር ዛፍ፣ እነጆሪ፣ ዘንባባ፣ እና የመሳሰሉት እፅዋት የተለመዱ ሲሆኑ ገና የውትርንን ወንዝ ተሻግረው ወደ የቦ ሲገቡ የሚቀበልዎ ሽታ ንፁህ፣ በተፈጥሮ ማእዛ ያማረ ጤናማ አየር ነው፡፡
የቦ ማርያም በያመቱ የሚከበር ታላቅ ንግስ (ባዕል) ነው፡፡ የየቦ ማርያም ቀን ሁሌ የሚውለው ፍስለታ ከመግባቱ አንድ ቀን ቀደም ብሎ እሁድ ቀን ነው፡፡ በዚህ ባህል ላይ ለመገኘት ከየቦታ ያሉ ምእመናን ከከተማም ሆነ ከገጠሩ መሄድ የተለመደ ነው፡፡ በዚህ ቀን ማንም ሰው ከማንም ቤት ከብቶ መብላተም ሆነ መጠጣት መብቱ ነው፡፡ የሚገርመው የየቦ ሰው በመንገድ ያለፈውን ሰው ሁሉ እረ ባካች ጠበል ቅመሱ እያለ ቤቱ መጋበዙ ነው፡፡ በመቦቴ አፈር ስሆን እያለ ሰውን ካልበላችሁ ብሎ መለመን የተለመደ ነው፡፡ የቦ አንድን ሰው ሰላም ለማለት ማወቅ አያስፈልገም፡፡ ሰላምታ የእግዚያብሄር ነው ሰለሚባል የተገናኘው ሰው ሁሉ ሰላም ተባባሎ ተሳስቆ ነው የሚለያየው፡፡ ታዲያ የየቦ ማሪያም ቀን ሁሉም ሰው እኩል ነው፡፡ ሁሉም ሰው በፈለገው ቤት ገብቶ ከፈለገው ጓሮ ሄዶ በልቶ ጠጥቶ ሆዱ ሞልቶ ተደስቶ ለዛሬ አመት ያድረሰን ብሎ አመስግኖ ነው የሚሄደው፡፡
ያ ነው የኛ የቦ፡፡የምድር ላይ ገነት፡፡ ሰው የሚዋደድበት፣ ሰው የሚፋቀርበት ሰላም እና ወንድማማችነት የሰፈነበት ቦታ ለመፍጠር፡፡
ታዲያ ያው እንደለመድነው ወደ የቦ ሲመጡ የምንቀበልዎ እንደ እህት እንደ ወንድም፣ እንደ አባት እንደ እናት አድረገን ነው፡፡

በዚህ አጋጣሚ ይህን ወብሳይት ከዚህ ደረጃ ላይ እንዲደርስ በሃሳብም ሆነ በማንኛውም ትብብር ላደረጋችሁልን ህዝቦች በጣም እናመሰግናለን፡፡ ባጋጣሚ የቦ ከሄዳችሁ የላካችሁ
የቄሰ ገበዝ ዋሲሁን ልጆች ልይሽ ዋሲሁን፣ የደርሰህ ዋሲሁን፣ የ እውነቱ ዋሲሁን፣ የ ሰዋለም ዋሲሁን፣ የታጫውት ዋሲሁን፣ የአንየው ደርሰህ፣ የበቃሉ ደርሰህ የየውብዳር ደርሰህ፣ ዘር ነው በሉ፡፡
ይህም ወብሳት ከዚህ በላይ ለተጠቀሱት እና ለየቦ ማርያም ህዝቦች ስም የተሰራ ነው፡፡
የቦ፡ የምድር ላይ ገነት
ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ የጉዞ ወኪሎች ታሪክ በቀን 24 በሳምነት 7 ቀን ክፍት የሆነ የጉዞ ወኪል፡፡

Friday, October 20, 2006

My Visit to South Africa
We entered South Africa through Johannesburg International airport in late September 2006. As the Ethiopian Airlines flight was making the descent to land, I looked through the window and my first impressions of South Africa was that of a flat land that wore the face of aridity.
After landing and going through immigration formalities, our hosts took us to a waiting car and we headed for the house. The left hand drive rule in force in South Africa appears pretty awkward for any visitor from Cameroon where we drive on the right.

As we drove to the house from the airport, I took note of the nice roads, the aesthetic surroundings, and hundreds of low and middle-income houses some constructed by the ANC government to try and ease the pressure of housing.

It was not to be long before I started seeing the practical symbols of the insecurity of Johannesburg. This city of more than 3 million has a reputation as one of the most violent cities in the world. A typical residence in a rich Johannesburg neighborhood is usually enclosed behind high walls. Wiring connected to electricity may be added at the top of the walls. In addition, surveillance cameras monitor the premises round the clock and some compounds contract armed security companies to intervene in cases of any emergency.
In the rich Bryanston neighborhood of Johannesburg where we stayed, the majority of the residents are white, as I confirmed during a church service in the area where more than 80 percent of worshippers were white.

When we got to the central park in downtown Johannesburg, almost everybody around was black. In today's South Africa, statutory segregation has ended but practical social segregation is still a fact of life. It seems it will be many years down the road for integration to become a reality. About 4.4 million (9.2 percent) of South Africa's 47.4 million people are whites while blacks constitute 79.5% percent of the population. Asians and mixed races make up the rest.
This 200-seater all economy aircraft will operate mainly in the Accra, Harare, Lusaka, Lilongwe, Kinshasa, Brazzaville, and Johannesburg routes.

Ethiopia Airlines provides seamless connections to 47 destinations spread around the globe including 28 in Africa via its Addis Ababa hub.

Entebbe is one of its destinations, which also include Abidjan, Accra, Addis Ababa, Amsterdam, Bahar Dar, Bamako, Bangkok, Beijing, Beirut, Brazzaville and Brussels, Bujumbura and Cairo among others.
ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ የጉዞ ወኪሎች ታሪክ በቀን 24 በሳምነት 7 ቀን ክፍት የሆነ የጉዞ ቀኪል፡፡

Monday, October 16, 2006

ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ የጉዞ ወኪሎች ታሪክ በቀን 24 በሳምነት 7 ቀን ክፍት የሆነ የጉዞ ቀኪል፡፡
East Africa
Travel and Tourism
Ethiopia
Company News
Economy, Business and Finance

After completing the first phase of its fleet modernization programme with the introduction of six 767-300ERs and six new generation B737-700s, Ethiopian became the first airline in Africa to place firm order for 10 of the new ultra modern Boeing 787 Dreamliner jets.

In September 2008, Ethiopian Airlines will be the first African airline flying the 787 Dreamliner aircraft in the skies of Africa, Middle East and Europe. It now operates its international network with 21 jet aircraft.

In expanding its route network within Africa and the rest of the world, Ethiopian Airlines in 2006 started new flights to Brussels, Libreville and reintroduced services to Dakar bringing the total number of ET's destinations to 47.

Friday, October 13, 2006

Category: African Travel
09/21/06
05:44:51 pm ADDIS ABABA - Ethiopian Airlines has won the African
Categories: Ethiopian Airlines, African Travel, Addis Ababa, 240 words
AngolaPress | September 21, 2006

ADDIS ABABA - Ethiopian Airlines has won the African Airline of the Year 2006 Award, the company`s management announced here Wednesday.
US Deputy Assistant Secretary for Aviation and International Affairs in the Department of Transport, Susan Mcdemoff, handed the award plaque on Monday to Ethiopian Airlines chief Girma Wake in Cape Town, South Africa at the end of the 15th Annual Air Finance for Africa Conference.

The Africa Aviation Journal introduced the award in 1999 to give international recognition to individuals, companies and organisations that make significant contribution to aviation development in Africa.

Ethiopian Airlines was commended for its financial performance and overall profitability, passenger growth, route network expansion, fleet modernisation, in-flight services and customer care, the Journal said.

"It is a special privilege for Ethiopian (Airlines) to have been awarded African Airline of the Year 2006. The award inspires the airline to enhance its commitment to provide quality services to its esteemed customers," said Girma.

Since its launch 5 December 1945, with a maiden flight from Addis Ababa to Cairo (Egypt) 8 April 1946, Ethiopian Airlines has steadily grown to become a reputable carrier.

From its Addis Ababa hub, it provides flight connections to 47 destinations in Africa, the Middle East, Asia, Europe and North America.

With the motto: "Bringing Africa Together and Closer to the World" Ethiopian Airlines boasts the largest network in the continent, both in passenger and cargo services, earning it the nickname of "Africa`s World Class Airline" by loyal clients.
http://www.yebbo.com/
Super Jumbo Airbus to Land in Addis


The world’s largest aircraft ever, the European Airbus A380, will be landing at the Addis Abeba’s Bole international airport, making Ethiopia the first African sky to witness what is often described as “super jumbo” aircraft. It will arrive in mid October 2006, to have a test flight for about a week, reliable sources told Fortune.



A380-800 is the largest commercial aircraft the world has seen so far; with its double-deck, it is designed to carry 555 passengers at a time in a three-class configuration. This number can, however, increase to 853 passengers should an airline decide to configure the flight fully in economy.


Addis Abeba and its Bole International Airport were chosen as the test site for the local altitude of 2,500 meters above sea level, a flight and landing circumstance not available in previous test locations.


The aircraft was developed by the European consortium, Airbus, based in Toulouse, France, in the early 1990s, in a bid to break the American Boeing’s dominance in the aviation manufacturing business, especially with its signature 747 aircraft.


The two companies have a made major gambles on different understandings of the future of passenger flying habits, although their projection of passenger volume and expected business earnings over the next 20 years are similar.


Boeing believes the business model that will work in the future is with passengers flying shorter distances in smaller aircrafts. Airbus believes the opposite; the future aviation market will prefer long distances flying aircrafts that could offer cheaper prices to passengers.


Developed in this philosophy, the A380 cost the consortium 11 billion euro to develop. It can fly 15,000Km nonstop, a distance from Chicago (United States) to Sydney (Australia).


Although manufacturing started in 2002, it took three years for the aircraft to have its maiden flight in the southern French sky in April last year, with live coverage by all international cable news services.


Airbus has since then conducted a series of test flight across the world visiting such cities as Singapore, Brisbane, Sydney, Melbourne, Kuala Lampur, Dubai, Hamburg, Medellin (Colombia) and Nunavut (Canada). In many of these countries, the colours of the national airlines were applied to the outer tiles of the aircraft.


It is not clear whether Ethiopian’s colour will be applied during A380’s one week stay; negotiations are still underway with aviation authorities here to finalize landing fee amounts.


“I do not see any reason why a permit should not be given to Airbus,” said a senior official from the Ethiopian Civil Aviation Authority.


It will not be the first Airbus to test its aircraft within Ethiopian airspace. In fact, its previous test couple of years ago caused damages on the runway, with Lufthansa having to pay the maintenance costs later on.


Aviation authorities have confidence that the newly constructed runway can safely carry the weight of A380, reportedly the heaviest takeoff weight ever flown. It can land in any runway that can take Boeing 747, according to experts. The Authority has given a permit to a flower company, Sher Ethiopia, to start flying a Boeing 747 cargo aircraft, beginning October 10, 2006.

Singapore Airlines, which has placed a total order of 19 A380’s, is expected to be the first airline to receive these aircrafts at the end of 2007.



By Tamrat G. Giorgis

Fortune Staff Writer

ወደ ኢትዮጵያ ለመሄድ ትኬትዎን ከኢንተርኔት ላይ ይቁረጡ

በኢትዮጵያ የጉዞ ወኪሎች ውስጥ በአይነቱ የመጀመሪያው የሆነው የጉዞ ምዝገባና ትኬትን በኢንተርኔት ላይ ለመግዛት የሚያስችለው ድህረ ገጽ (ወብ ሳይት) www.yebbo.com ስራውን ጀመረ፡፡ ላለፉት ብዙ አመታት ከአሜሪካ አህጉር ወደ ኢትዮጵያ እና ከኢትዮጵያ ወደ አሜሪካ የሚጓዙ ደንበኞቱን ሲያገለግል የቆየው፣ የቦ የጉዞ ወኪል ከደንበኞቹ የሚቀርቡለትን አስተያዮቶች እን ጥቆማዎች እንዲሁም በአሜሪን ውስጥ ያለውን የግዜ እጥረት ከሚዛን ውስጥ በማስገባትና በመገንዘብ በአሁኑ ወቅት አገልግሎቱን በማስፋፋት በአሜሪካ እና በአውሮፓ አህጉር የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንን በለጠ ለማገልገል ባለው የረጅም ጊዜ እቅድ መሰረት እንሆ በኢትዮጵያ ጉዞ ወኪሎች ውስጥ የመጀመሪያ የሆነውን በኢንተርኔት ላይ ትኬት መቁረጥ የሚያስችለውን ድህረ ገፅ ለደንበኞቹ ሲያቀርብ በታላቅ ደስታ ነው፡፡ ይህ ድህረ ገፅ ለኢትዮጵያዊያን እና ወደ ኢትዮጵያ ለሚጓዙ ደንበኞቹ ታስቦ የተነደፈ ሲሆን፣
በዚህ ፕሮግራም ላይ ተሳታፊ ከሚሆኑት አየር መንገዶች ውስጥ አንዱ አንጋፋው የኢትዮጵያ አየር መንገድ (Ethiopian Airlines) በተቀዳሚነት እንዲታይ እና መንገዶኞቻችን በይበልጥ የሀገራችንን አየር መንገድ እንዲጠቀሙ በማሰብ ቅድሚያ የተሰጠው ሲሆን፣ ሌሎችም እንደ ብሪትሽ አየር መንገድ (British Airways) ሉፍታንዛ (Lufthansa) እና ቨርጂን (Virgin Airlines) እና ኬኤልኤም(KLM) የመሳሰሉት አየር መንገዶችንም ያቀፈ ነው፡፡
ባሁኑ ወቅት የቦ የጉዞ ወኪል ወብ ሳይት ለደንበኞቹ በቀን 24 ሰዓት፣ በሳምንት 7 ቀን ክፍት ሲሆን፣ ማናኛውም ተሳፋሪ የክሬዲት ካርድ (credit card) እና ኢንተርኔት (internet) መስመር ማግኘት እስከቻለ ድረስ ካለምንም እንከን ጉዞውን ከሞቀ ቤቱ ቁጭ ብሎ በፈለገው መልክና የተስማማውን ዋጋ እራሱ መርጦ ትኬቱን መግዛት ሲችል፣ ለወደፊቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኤሌክትሮኒክ ትኬትን (Electronics Ticket/e_ticket) መጠቀም ሲጀምር አንድ ተሳፋሪ ከአንድ ሰዓት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ትኬቱን መቁረጥ እና የቀረውን ጊዜ ለሌላ ነገር ማዋል ይችላል ይችል፡፡ እንዲሁም በብዛት ተሳፋሪዎች ዋጋ ለማዋቅ ከተሌዪ የጉዞዎኪሎች በመደወል የሚያተፉትን ጊዜ ይቆጥባል፡፡

እንዲሁም በአሜሪካም ሆነ በሌሎች ሀገሮች ያሉ ተሳፋሪዎች የሃገር ውስጥ በረራ ትኬት መቁረጥ ከፈለጉ ከወብሳይታችን ላይ ከታዋቂ የኢንተርኔት የጉµ ኩባንያዎች ጋር ግንኙነት ስመሰረትን በድህረ ገፃችን ላይ በመሄድ መቁረጥ ይቻላል፡፡ ለምሳሌ አውሮፕላን፣ መኪናና ሆቴል አሜሪንና አውሮፓ ለመከራየት ከ ኦርቢትስ (Orbitz.com)፣ ከኤክስፒድያ (Expidia.com) እና ቺፕትኬትስ (Cheaptickets.com) ከተባሉ ድርጅቶት ጋር ግንኙነት ስላለን የሀገር ውስጥ በረራዎችን ከድህረ ገፃችን ላይ ጎራ በማለት መቁረጥ ትችላላችሁ፡፡

ለወደፊቱም የቦ የጉµ ወኪል የደንበኞቻችን ጊዚ ለመቆጠብ ተጓዡ በተመቸው ቀንና ሰዓት የመኪና፣ የሆቴልና የባቡር መከራዬትን የሚያስችል ድህረ ገፅ ለማቅረብ በከፍተኛ ዝግጅት ላይ ነው፡፡

ከዚህም በተጨማሪ ከቢሯችን ጎራ ቢሉ ወይም ከወብሳይታችን www.yebbo.com ቢሄዱ የፓስፖረት ማመልከቻ ፎርም እንዲሁም ሰለ ጉዝዎ ከሀገር ውስጥ ሰለተሰጡ የጉዞ ማሳሰቢያወችን/ማስጠንቀቂያወ (Travel Warnings and advisories)ማንበብ ሲችሉ፣ ከቢሯችን በመምጣት ደግሞ የፓስፖረት ፎቶ፣ የትርጉም ስራ፣ የኖቶሪ ኅትመት (Notary Public) የማድረግ አገልግሎት ሲኖረን፣ የፋክስ ማድረግ የኢሜል እና የኢሚግሬሽን ማመልከቻዎችንም የመስጠት አገልግሎት እንሰጣለን፡፡

በበለጠ ለመረዳት እባክዎ ዛሬ ነገ ሳይሉ ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡፡ እንዲሁም የእርስዎ አስተያየትም ሆነ ጥቆማ አገልግሎታችንን ለማሻሻል ስለሚጠቅሙን እባክዎ በ info@yebbo.com ይፃፉልን፡፡
http://www.yebbo.com